Friday, June 23, 2017

About Me/ ስለ እኔ!

የዚህ ድረ-ገጽ ባለቤት


Melaku Besetegn

Welcome to "Awde Tinat" and thank you for visiting my page.


I am Melaku Asmamaw Besetegn;an Ethiopian orthodox Tewahedo church Preacher,Theologian, Religious and Secular Poet. 

I became Poet of the years in 2003 & 2004 in Orlando,FL and Reno,NV through the International Famous Poets society;I received Poet of the year Medallion and the Shakespeare Trophy of Excellence in the above mentioned years.

I have written and published 9 religious & secular books. I enjoy writing and reading; I teach online an Ancient Ethiopian language called "Ge'ez" which is one of the oldest historical and biblical languages.If you are interested in learning this amazing language, please come and join me on WhatsApp Group. Thank you again!





























መምህር መላኩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
ቤተክርስቲያን ዲያቆን፤ ሰባኬ ወንጌልና የቲኦሎጅ
 ምሩቅ;እንዲሁም የሃይማኖትና የሕዝብ ገጣሚም ።

 እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር በ2003 እና በ2004 ዓ/ም
በሰሜን አሜሪካ ውስጥ በኔባዳና በፍሎሪዳ ስቴቶች
በዓለም አቀፉ የእውቅ ገጣሚዎች ወይም ባለቅኔዎች
ድርጅት በተዘጋጀው ዓመታዊ ውድድር የዓመታቱ
ዝነኛ ገጣሚ በመባል ሜዳልያና የዊሊያም ሸክስፒርን
የክብር ሽልማቶችን
ተሸልሟል።

 ግጥሞቹን ለመስማት ይህንን ይጫኑ/Click here
ሁለት የግጥም፤ ሁለት የታሪክ፤ ሦስት የሃይማኖት ሕግጋትና ሥርዓታት እንዲሁም አንድ
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት በድምሩ 8መጻሕፍትን ጽፎ በማሳተም ለአንባብያን አበርክቷል
አሁንም የተጠቀሱትን ሥራዎቹንና ሌሎችንም በእርሱና በልዩ ልዩ ምሁራን የሚዘጋጁ
ትምህርታዊ መረጃዎችን ፍላጎት ያላቸው ሁሉ በነጻ መጠቀም እንዲችሉ ለማድረግ
ይህንን ድረ-ገጽ አዘጋጅቷል ። በመሆኑም እርሰዎም ከዚህ ድረ-ገጽ የቀሰሙትን
ዕውቀት ለሌሎች ያዳርሱ ዘንድ ፈቃደዎ ይሁን እንላለን ።
 click here/መጻሕፍቱን ለማየት ይህንን ይጫኑ




"The Land Of Collections" 

/የስብስብ መሬት


Ethiopian orthodox Tewahido church Deacon, Preacher, 
and Theologian, as well as Religious and Secular Poet.
 he became Poet of the years in 2003 
& 2004 in Orlando, FL and Reno, NV
 through the International Famous 
Poets society and got Poet of the year Medallion 
as well as the ShakespeareTrophy of Excellence.He 
has written and published 8 religion and secular books.
From American Red Cross Employees' Spotlight page
more/ ተጨማሪ






















በፎቶ፣ በጋዜጣ አና በመጽሔቶች ከተዘጋጁ ታሪኮችን በከፊል በሚከተለው ቪዲዮ ይመልከቱ



መጻሕፍቶቼን ለመግዛት የሚከተለውን ራሱ መጽሐፉን ይጫኑ፥








No comments:

Post a Comment