Wednesday, September 19, 2018

የዜማ ተማሪ ወደ አዲስ ትምህርት ቤት በመሄድ መረጃ በመጠየቅ ላይ /Traditional Student Looking F...



ሰላም ለክሙ አርድእት 
በዚህ ቪድዮ ላይ የምታዩዋቸው እና የሙትሰሟቸው ቅኔ ወይም ግእዝ የሚያውቁ የዘማ ተማሪዎች ናቸው፤ ሆኖም ግን በንግግራቸው ውስጥ ብዙ የቃላትና የአገባብ ስህተቶችን እንሰማለን፤ እኔ ግን እያስተካከልኩ በመጻፍ በቪዲዮው ውስጥ እንድታዩት አድርጊያለሁ። ነገር ግን እናንተ ተማሪዎቹ የሚናገሩትን ለመስማትና ለመጻፍ ሞክሩ፤ ከቻላችሁም እኔ ካስተካከልኩት ጋር በማነጻጸር ጉድለታቸውን ለመግለጽ ሞክሩ። መልካም ምርምር።
ተማሪ አንድ(፩)፦ እፎ ወአልከ እሁየ?

ተማሪ ሁለት(፪)፦ እግዚአብሔር ይሰባሕ

ተማሪ አንድ(፩)፦ ሐዳፉ ሀሎኑ እምዝ ኪያሁ ሐሲስየ ነበርኩ?

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ለምንት ሀሰስኮ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ ከመ እትሜሀር በዝ እምኔሁ ምስሌክሙ ሐሲስየ ነበርኩ

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ሐሰስኮኑ ለመምህር ናሁ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ እዎ ሐሰስክዎ

ተማሪ ሁለት(፪)፦ እምኀበ አይቴ መጻእከ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ አንሰ ዘመጻእኩ ቦቱ “ጎንደር” ይትበሃል፤

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ጎንደር! መኑ ውእቱ መምህሩ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ መምህሩ፤ የንታ ይትባረክ ይትበሃል፤

ተማሪ ሁለት(፪)፦ የንታ ይትባረክ? ሀሎኑ ናሁ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ እዎ ሀሎ፤

ተማሪ  ሁለት(፪)፦ ብዙኅ ተመሀሪ(መርድእ) ወይም (ብዙኃን አርድእት) ሀለዉኑ ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ እዎ አርድእት ሀለዉ

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ምንተ ከዊነከ መጻእከ(ለምንት መጻእከ)?

ተማሪ አንድ(፩)፦ አርሚምየ ውእቱ፤ አላ፡ ሰማእኩ ከመሀሎ በዝ ንስቲት ግብር ወመጻእኩ በዝ ይኄይሰኒ ብሂልየ።

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ኢይኄይስኑ ጎንደር እምዝንቱ መካን (ቤተ ትምህርት)?

ተማሪ አንድ(፩)፦ አንተ ለእመ ተጋሕከ በዘሆርከ ቦቱ ኵሉ ዘይኄይስ በከመ ዚአከ ውእቱ።

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ሀሎኑ መምህር  ውስተ ጎንደር?

ተማሪ አንድ(፩)፦ እዎ ሀሎ ----(?)

ተማሪ ሁለት(፪)፦ እስፍንት ተመሀሪ ሀሎ? (እስፍንት አርድእት ሀለዉ)?

ተማሪ አንድ(፩)፦ ተመሀሪ? ዘድጓ ወዘቅኔ?

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ዘቅኔ፡

ተማሪ አንድ(፩)፦ ዘቅኔ፤ ላዕለ ሠለስቱ ምዕት( አርድእተ ቅኔ ይትረከቡ ላዕለ ሠለስቱ ምዕት)

ትማሪ ሁለት(፪)፦ ዘድጓ?

ተማሪ አንድ (፩)፦ ዘድጓ፤ አርብዐ ወሐምስቱ

ተማሪ ሁለት(፪)፦ መኑ ዘተሐሥሶ መምህር?

ተማሪ አንድ(፩)፦ ዘዚአክሙ፡ እምዝ ዘሀሎ( መምህረ ዚአክሙ ዘሀሎ እምዝ)

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ምንተ ዘይሜህር ውእቱ ዘተሐሥስ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ ዜማ፤ ጾመ ድጓ

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ዜማ ምንተ ትትሜሀር? እምነ አይቴ በጻሕከ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ አንሰ?

ተማሪ ሁለት(፪)፡- እወ

ተማሪ አንድ(፩)፦አዲ ውእቱ፤ “ከመ ያፈቅር” ወጠንኩ ናሁ።

ተማሪ ሁለት(፪)፦ በጻሕከኑ ላዕለ “ከመ ያፈቅር”?

ተማሪ አንድ(፩)፦እዎ ላዕለ ላዕለ “ጎስዐ ልብየ”( እዎ በጻሕኩ ላዕለ ጎስዐ ልብየ)

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ተአምሮኑ ስሞ ለመምህሩ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ ዘዝ?

ተማሪ ሁለት(፪)፦ እዎ!

ተማሪ አንድ(፩)፦ ኢየአምሮ፤ መኑ ይትበሐል?

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ኢተአምሮኑ በስም?

ተማሪ አንድ(፩)፦ ኢየአምሮ!

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ኢተአምሮኑ ለመምህረ ድጓ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ ኢየአምሮ አዲ አንሰ እንግዳ ውእቱ

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ኢያእመርኮኑ በዜና? ለእመ ኢያእመርከ(ኮ) መኑ ብሂለከ መጻእከ?

ተማሪ አንድ(፩)፦ በዝ ሀሎ ዘይሜህር ዜማ ዘጾመ ድጓ ወዝማሬ ተብሂልየ ውእቱ ዘመጻእኩ

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ሰማዕከኑ አው ኢሰማእከ ከመ ይትበሃል ስሙ ገብረ ጻድቅ?



ተማሪ አንድ(፩) ፦ በዜና አጽምኢየ ሀሎኩ ከመ ዘይትበሃል “የኔታ ገብረ ጻድቅ፤


ተማሪ ሁለት(፪)፦ የኔታ ገብረ ጻድቅ መምህረ ድጓ ናሁ ኢሀሎ እምዝ፡


ተማሪ አንድ(፩)፦ እክህልኑ ከመ እጸንሆ እምዝ ነቢርየ?

ተማሪ ሁለት(፪)፦ እንዘ ይመጽእ እጼውአከ፤

ተማሪ አንድ(፩)፦ በዝ ነቢርየ እጸንሆ፤

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ሠናይ! አልቦ ተጽናስ፤

ተማሪ አንድ(፩)፦ ኦሆ፤

ተማሪ ሁለት(፪)፦ ጽንሆ ነቢረከ ንስቲተ፤

ተማሪ አንድ(፩)፦ ኦሆ፤ እጸንሆ(እጸንህ)