Saturday, February 13, 2021

The Old Saying of Ethiopian/የጥንት ኢትዮጵያውያን አባባሎች ክፍል አንድ


የጥንት ኢትዮጵያውያን ምሳሌያዊ ንግግሮች አዳምቱ፣ ተመራመሩ፣ ምን ማለት እንደሆነ ተናገሩ፣ በዝህም የወላጆቻችንን ማንነት፣ እምነት፣ ባሕልና ጥበብ እናውቃለን፡ ሕሊናችንም ፈጣንና ተመራማሪ ይሆናል።

ከዚሁ ቪድዮ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ሰምና ወርቅ የአማርኛ፣ የግእዝና፣ አና የእንግሊዘኛም ሰምና ወርቅ ግጥሞችን የያዘ መጽሐፊን፣ ሌሎችንም መጻሕፍት መግዛት የምትሹ የሚከተለውን ራሱ መጽሐፉን በመጫን ወደ አማዞን በመሄድ መግዛት ትችላላችሁ፡ ከአማዞን መግዛት የማትችሉ በ+1 703 254 6601 በነጻ ስልክ (በዋትስአፕ፣ ቫይበር፣ ኢሞ፣ ቴሌግራም ወዘተ በመሳሰሉት) በመደዎል ያነጋግሩኝ በአድራሻዎ ይላክለዎታል።

No comments:

Post a Comment