Sunday, March 22, 2020

በሥጋዊውና በመንፈሳዊውም ሕይወታችን ልንመራባቸው የሚገቡ የሥነ ምግባር ጥቅሶች/Ethical and Moral vers...



በአውደ ጥናት ዘአማርኛ እየተዘጋጁ የሚቀርቡ


በሥጋዊውና በመንፈሳዊውም ሕይወታችን ልንመራባቸው የሚገቡ የሥነ ምግባር ጥቅሶች
በተለይ ለወጣቶችና ለሕጻናት መልካም ሥነ ምግባርን የሚያስተምሩ ጥቅሶች ስለ ሆኑ 

ወላጆች ለልጆቻችሁ እያብራራችሁ ማስተማር አለባችሁ በማለት አሳስባለሁ

“ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይተዋወቁ” የሚለውና እና “ልሣነ ግእዝ የጋራ ቋንቋችን” ሌሎችንም መጻሕፍቶቼን ከአማዞን ለመግዛት የሚከተለውን ይጫኑ
  https://amzn.to/2WE6B8f https://amzn.to/2xk8mwB

No comments:

Post a Comment